ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
6,900 members
@mezmuremahlet1
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሜን። "የምትሞቱበትን ቀን አስቡ፤ነፍሳችሁ ከሥጋችሁ በምትለይበት ጊዜ፥ገንዘባችሁንም ለሌላ በምትተዉባት ጊዜ፥ ወደማታውቁትም መንገድ በምትሄዱበት ጊዜ የምትመጣባችሁን አስቧት።የሚቀበሏችሁም ክፉዎች ናቸው፤በግርማቸውም የሚያስፈሩ ናቸው፤ ቃላችሁን አይሰሙም፤ ቃላቸውን አትሰሙም" ፫ መቃ. ፮፥፩-፪ ሰአሊ ለነ ቅድስት!